መዝገበ ቃላት
መሉጌታ አዱኛ ዳዲ
ተወልዶ ያደገው በሰሜን ሸዋ ሰላሌ ተብላ በምትጠራው ሲሆን እድሜወው ለትምርት እንደደረሰ የመጀመርያ ደረጃ ትምህርቱን ሒደቡ አቦት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የተከታተለ ሲሆን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በባሌ በአዲስ አበባ የተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ተምሮአል የመጀመርያ ደረጃ ዲግሪ ከ አዲስ አበባ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ደሞ ከ ሀዋሳ በ Economics የተመረቀ ሲሆን አሁን ላይ ተወልዶ ባደገበት ሀገሩ ሰላሌ ላይ በinvestment ዘርፍ ተሰማርቶ 4 የጤና ኬላዎች 11 በላይ የመጀመርያ ደረጃ ተ/ቤቶች በግሉ ለህብረተሰቡ ያበረከተ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ 80 አባ ወራዎች በየወሩ 5ሺ ድጓማ ያደርጋል
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ