ሎክ ዱክ
ሎክ ዱክ በቬትናም አፈ ታሪክ በአሁኑ ስሜን ቬትናም የዙሪያው መጀመርያ መንግሥት «ሢኽ ቊ» መሥራች ነበር። ያንዲ ሚንግ የሎክ ዱክ አባት ተባለ፣ ሎክ ዱክም ከቻይና ወደ ደቡብ ፈልሶ የአገሩ መጀመርያ ንጉሥ «ኪኝ ዲውንጝ ቪውንጝ» ሆነ። ይህም ምናልባት 2387 ዓክልበ. ያህል ይመስላል። በቬትናም ልማዳዊ አቆጣጠር ግን ይህ መንግሥት ከ2887 እስከ 2802 ዓክልበ. ድረስ ቆየ።
ከዚህ መንግሥት በኋላ (2301 ዓክልበ.?) ልጁ ላክ ሎንግ ኳን ንጉሥ ሆኖ የአገሩ ስም ከ«ሢኽ ቊ» ወደ ቫን ላንግ ተቀየረ።
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ