የአራቱ ቄሣሮች ዓመት
የአራቱ ቄሣሮች ዓመት በሮሜ መንግሥት ታሪክ አራት ቄሣሮች በየተራቸው የተነሱበት ዓመት ወይም 69 እ.ኤ.አ. ነበር። እነኚህም አራት ቄሣሮች ጋልባ፣ ኦጦ፣ ዊቴሊዩስና ቤስጳስያን ናቸው። በኢትዮጵያ አቆጣጠር የነባሩ ቄሣር ኔሮን ራሱን ከገድለበት ወቅት ከሰኔ ወር 60 ዓም ጀምሮ ቤስጳስያን እስካሸነፈበት ወቅት እስከ ታኅሳስ 62 ዓም ድረስ የነበረው ብሔራዊ ጦርነት ማለት ነው።
- 1. ጋልባ - ፯ ወር ቆየ - በሰኔ 60 ዓም በኔሮን ያመጹ ክፍላገራት፦ ጋሊያ፣ ሂስፓኒያ
- 2. ኦጦ - ፫ ወር ቆየ - በጥር 61 ዓም የሉሲታኒያ አገረ ገዥ ሲሆን ከሮሜ ሥራዊት ጋር በጋልባ አመጸ
- 3. ዊቴሊዩስ - ፰ ወር ቆየ - በጥር-ሚያዝያ 61 ዓም በኦጦ ያመጹ ክፍላገራት፦ ጌርማኒያ፣ ጋሊያ፣ ራይቲያ፣ ብሪታኒያ
- 4. ቤስጳስያን - ከሐምሌ 61-ታህሳስ 62 ዓም በዊቴልዩስ ያመጹ ክፍላገራት፦ ሶርያ፣ ይሁዳ፣ ግብጽ፣ ሞይስያ፣ ድልማጥያ፣ ፓኖኒያ
- ኔሮን
- ጋልባ
- ኦጦ
- ዊቴልዩስ
- ቤስጳስያን
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ