ደመቀ መኮንን
250
ደመቀ መኮንን ሀሰን ኢትዮጵያዊ የፖለቲካ ሰው ናቸው። የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ያገለግላሉ። አቢይ አህመድ በግንባሩ ላይ እየተካሄደ ያለውን የትግራይ ጦርነት ላይ ለመሳተፍ መወሰኑን ተከትሎ፣ አቶ ደመቀ የኢትዮጵያ ተጠባባቂ ጠቅላይ ሚኒስትርነት እ.ኤ.አ. ህዳር 23 ቀን 2021 ተረክበዋል። [1]
ደመቀ መኮንን | |
---|---|
ደመቀ መኮንን ሀሰን 2013 ላይ | |
የኢትዮጵያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር | |
ከኅዳር ፳ ቀን ፳፻፭ ዓ.ም. ጀምሮ | |
ፕሬዝዳንት | ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ዶክተር ሙላቱ ተሾመ አምባሳደር ሣህለወርቅ ዘውዴ |
ቀዳሚ | ኃይለ ማሪያም ደሳለኝ |
የተወለዱት | ጎጃም ክፍለ ሀገር ፣ ቻግኒ ከተማ ፣ ኢትዮጵያ |
የፖለቲካ ፓርቲ | ኢህዴን ብአዴን አዴፓ ብልጽግና ፓርቲ |
ዜግነት | ኢትዮጵያዊ |
ባለቤት | አለሚቱ ካሳዬ |
ልጆች | ዶክተር የውልሠው ደመቀ (ሃኪም)ዐቢይ ደመቀ፡ ኢኮኖሚስትማህሌት ደመቀ የህክምና ተማሪ |
አባት | መኮንን ሀሰን |
ትምህርት | አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ |
ሙያ | ፖለቲከኛ |
ሀይማኖት | ሙስሊም |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ