ሰኔ ፳፱
(ከሰኔ 29 የተዛወረ)
ሰኔ ፳፱ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፪፻፺፱ ነኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፷፯ ቀናት በ ዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፷፮ ቀናት ይቀራሉ።
አቢይ ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፯፻፸፯ ዓ/ም - በየአሜሪካ ሕብረት መንግሥት ዶላር የሕብረቱ ብሔራዊ ገንዘብ እንዲሆን በስምምነት ተመረጠ።
- ፲፰፻፸፯ ዓ/ም - ሉዊ ፓስተር የተባለው የፈረንሳይ ዜጋ በእብድ ውሻ በተለከፈው ጆሴፍ ማይስተር በተባለ ልጅ ላይ የውሻ ልክፍት መከላከያ ክትባቱን ለመጀመሪያ ጊዜ ፈተነ።
- ፲፱፻፲፭ ዓ/ም - የሶቭየት ሕብረት ሰብአዊ (socialist) ሪፐብሊክ በዛሬው ዕለት ተመሠረተ።
- ፲፱፻፴፱ ዓ/ም - የሩሲያው ተወላጅ ሚካኤል ካላሽኒኮቭ በሶቭየት ሕብረት ሰብአዊ (socialist) ሪፐብሊክ ፣ የፈጠረው ክላሽ (ካላሽኒኮቭ) ጠብመንጃ፣ ኤ.ኬ. 47 (AK 47) ሞዴል መሠራት ጀመረ።
- ፲፱፻፶፭ ዓ/ም - ከሌሎች የአፍሪቃ አገሮች በመነጨ ተጽዕኖ፤ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የኢትዮጵያን እና የብርቱጋልን ጥንታዊ ግንኙነት ለማቋረጥ ተገደዱ።
- ፲፱፻፶፮ ዓ/ም - ማላዊ ከዩናይትድ ኪንግደም ነጻነቷን ተቀዳጀች።
- ፲፱፻፷፯ ዓ.ም - በሕንድ ውቅያኖስ የሚገኙት የቆሞሮስ ደሴቶች ሕብረት ነጻነቷን ከፈረንሳይ ተቀዳጀች።
ልደት
- ፲፱፻፳፯ ዓ/ም - አሥራ አራተኛው የቲቤት መንፈሳዊ መሪ ዳላይ ላማ፤ ጄትሱን ጃምፈል ንጋዋንግ ሎብሳንግ የሼ ቴንዚን ግያትሶ
- ፲፱፻፴፰ዓ.ም - አርባ ሦስተኛው የየአሜሪካ ሕብረት መንግሥት ፕሬዚደንት ጆርጅ ዎከር ቡሽ
ዕለተ ሞት
ዋቢ ምንጮች
- (እንግሊዝኛ)P.R.O., FO 371/178551 Annual Review of 1963
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ