ክረምት
ክረምት'፤ ስርወ ቃሉ ከርም፤ ከረመ ካለው የግእዝ ቃል ሲሆን ትርጉሙም ወርኃ ዝናም፣ ወርኃ ነጎድጓድ፣ ዘመነ ባሕር፣ ዘመነ አፍላግ፣ ዘመነ ጠል፣ ዘመነ ደመና፣ ዘመነ መብረቅ ማለት ነው። የክረምት ወቅት ከሰኔ ፳፮ ቀን ጀምሮ እስከ መስከረም ፳፭ ቀን ድረስ ነው።
"ደምፀ እገሪሁ ለዝናብሶቦ ይዘንብ ዝናብ ይትፌስሑ ነዳያንደምፀ እገሪሁ ለዝናብሶበ ይዘንብ ዝናብ ይፀግቡ ርሁባን"(ሲተረጐም) የዝናብ ኮቴ ተሰማ፤ዝናብ በዘነበ ጊዜ ነዳያን ይደሰታሉ፤ የተጠሙ የተራቡ ይጠግባሉ፡፡
የወቅት ስም | የመግቢያው ቀን | የማለቂያው ቀን |
---|---|---|
መፀው (አበባ) | መስከረም ፳፮ | ታኅሣሥ ፳፭ |
በጋ | ታኅሣሥ ፳፮ | መጋቢት ፳፭ |
ፀደይ (በልግ) | መጋቢት ፳፮ | ሰኔ ፳፭ |
ክረምት | ሰኔ ፳፮ | መስከረም ፳፭ |
ምንጭ
- http://www.eotcmk.org/site/index.php?option=com_content&task=view&id=46&Itemid=1 Archived ኦክቶበር 23, 2010 at the Wayback Machine
- http://www.ethiopianreporter.com Archived ጃንዩዌሪ 24, 2005 at the Wayback Machine
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ