ደባርቅ (ወረዳ)

(ከደባርቅ(ወረዳ) የተዛወረ)


ደባርቅ በሰሜን ጎንደር ዞን የሚገኝ ወረዳ ሲሆን ስሙ በዚህ ወረዳ ውስጥ ከሚገኙት ታላቁ ከተማ ይመነጫል። የሊማሊሞ ገደል ይህን ወረዳ ሰንጥቆት ያልፋል።

ደባርቅ
ከደባርቅ ከተማ 20 ኪሎሜተር በስተምስራቅ
ከፍታ2,850 m (ደባርቅ ከተማ)
የሕዝብ ብዛት
   • አጠቃላይ159,193
ደባርቅ is located in ኢትዮጵያ
{{{alt}}}
ደባርቅ

13°08′ ሰሜን ኬክሮስ እና 37°54′ ምሥራቅ ኬንትሮስ


ህዝብ ቆጠራ

የደባርቅ ወረዳ ህዝብ ቁጥር [1][2]
ዓ.ም.**የሕዝብ ብዛትየተማሪዎች ብዛት
1986
120,754
1999
159,193


ደባርቅ(ወረዳ) አቀማመጥ
ወልቃይትአዲ አርቃይጃን አሞራ
ሳንጃ
ደባርቅ(ወረዳ)
ጃን አሞራ
ዳባት(ወረዳ)ዳባት(ወረዳ)ጃን አሞራ



ማጣቀሻ