ጌታያውያን
ጌታያውያን (ግሪክ፦ Γέται /ገታይ/) በጥንት ከዳኑብ ወንዝ ስሜን የኖረ ብሔር ነበረ። ጌታውያንና ጎረቤቶትቻቸው ዳክያውያንና ጥራክያውያን ሁላቸው አንድ ቋንቋ ነበራቸው። በግሪክ ጸሐፍት ዘንድ በቲራስ ወንዝ (ድኒስተር ወንዝ) ላይ ቲራጌታያውያን (Tυραγγέται) የተባለ ክፍል ነበር። እንዲሁም በእስኩቴስ ውስጥ ጡሳጌታያውያን (Θυσσαγέται)ና ማሳጌታያውያን (Μασσαγέται) የተባሉ ነገዶች ነበሩ። በ4ኛው ክፍለ ዘመን ዓ.ም. የጻፉት መምህሮች እንዳሉት ጌታያውያን የጎታውያን (ጎቶች) ነገዶች አባቶች ነበሩ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchስዕል:Keristo1.pdfኢትዮጵያሚካኤል2ኛው ዓለማዊ ጦርነትሥርዓተ ነጥቦችፋይዳ መታወቂያሥነ-ፍጥረትአበበ ቢቂላአማርኛዓፄ ቴዎድሮስSpecial:Searchእርዳታ:ይዞታገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችውክፔዲያጥላሁን ገሠሠቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴኤችአይቪልዩ:RecentChangesየአድዋ ጦርነትግራኝ አህመድኃይሌ ገብረ ሥላሴሀዲስ ዓለማየሁየቅድስት ድንግል ማርያም ስሞችመጽሐፍ ቅዱስሥላሴየዋና ከተማዎች ዝርዝርአፋር (ክልል)የቃል ክፍሎችበዓሉ ግርማኢየሱስቅዱስ ጊዮርጊስ (ሰማዕት)አዲስ አበባቅዱስ ያሬድትግራይ ክልልእስራኤልየኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠርየኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን