ነሐሴ ፲፪
(ከነሐሴ 12 የተዛወረ)
ነሐሴ ፲፪ ቀን በኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር የዓመቱ ፫፻፵፪ ኛው ቀን ሲሆን የክረምት ወቅት ፵፯ኛው ቀን ነው። ከዚህ ዕለት በኋላ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ፣ በ ዘመነ ሉቃስ ፳፬ ቀናት ሲቀሩ፣ በዘመነ ዮሐንስ፤ በ ዘመነ ማቴዎስ፤ እና በ ዘመነ ማርቆስ ደግሞ ፳፫ ቀናት ይቀራሉ።
ታሪካዊ ማስታወሻዎች
- ፲፱፻፱ ዓ/ም - በግሪክ ሁለተኛ ከተማ በተሰሎንቄ (Thessaloniki) የተከሰተ የእሳት አደጋ የከተማዋን ቤቶች በቁጥር ከሦስት እጅ አንድ በማውደሙ እስከ ፸ሺ ነዋሪዎችን ውጭ አዳሪ ቤት አልባ አድርጓቸዋል።
ልደት
- ፲፰፻፴፮ ዓ/ም - ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ደብረ ብርሃን አካባቢ አንጎለላ ላይ ተወለዱ።
ዕለተ ሞት
ዋቢ ምንጮች
- (እንግሊዝኛ)Pankhurst,Richard; A Short History of Aircraft in Ethiopia (2012);Pankhurst's Corner: http://www.capitalethiopia.com
የኢትዮጵያ ወራት | |
---|---|
መስከረም - ጥቅምት - ኅዳር - ታኅሣሥ - ጥር - የካቲት - መጋቢት - ሚያዝያ - ግንቦት - ሰኔ - ሐምሌ - ነሐሴ - ጳጉሜ |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchአፈወርቅ ተክሌሥርዓተ ነጥቦችኤችአይቪዓፄ ቴዎድሮስቅዱስ ያሬድየአድዋ ጦርነትአበበ ቢቂላኢትዮጵያዳግማዊ ምኒልክ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትላሊበላገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችየአክሱም ሐውልትጉራጌልዩ:RecentChangesገበጣአክሱምየጋብቻ ሥነ-ስርዓትቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴጥላሁን ገሠሠደራርቱ ቱሉኤድስጸጋዬ ገብረ መድህንሀዲስ ዓለማየሁአለቃ ገብረ ሐናአማርኛአዲስ አበባውክፔዲያእርዳታ:ይዞታውክፔዲያ ውይይት:ምንጭጌስዕል:Keristo1.pdfመሬትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብማንችስተር ዩናይትድበዓሉ ግርማመዝገበ ቃላትገብረ ክርስቶስ ደስታ