ውክፔዲያ:የመጣጥፍ አቀማመጥ ልምድ

የውክፔዲያ መጣጥፍ አቀማመጥ ልምድን የሚያሳይ ስዕል

መጣጥፎች ይህን መሠረታዊ የአቀማመጥ ልምድ እንዲከተሉ ይመከራል። እነዚህ ልምዶች ለእርዳታና ለምክር የሚያገለግሉ እንጂ ጥብቅ የማይጣሱ ሕጎች አይደሉም።

የመጣጥፉ አርዕስት

አርዕስቱ ለመጀመሪያ ጊዜ በመጣጥፉ ውስጥ ሲጻፍ፣ በ''' ''' ውስጥ ይቀመጥ። ለምሳሌ፦

  • «ሻይ ከልዩ የሻይ ቁጥቋጦ...» ሳይሆን «ሻይ ከልዩ የሻይ ቁጥቋጦ...»

የመጀመሪያው ዓረፍተ-ነገር

የመጀመሪያው ዓረፍተ-ነገር ስለ መጣጥፉ አርዕስት መሠረታዊ መረጃ ሊሰጥ ይገባል። ለምሳሌ፦

  • ስለ ድመት ያለው መጣጥፍ እንዲህ ይጀምራል፤ «ድመት አንስተኛ ስጋ በሊታ እንስሳ ስትሆን እቤት ውስጥ አይጥና የመሳሰሉትን ተውሳኮች ለመያዝ ታገለግላቸ።»

ከሌላ ቋንቋ የመጡ ቃላት

የመጣጥፉ አርዕስት የአማርኛ ቃል ካልሆነ፣ በቅንፍ ውስጥ የመነጨበትን ቋንቋ፣ ከዚያም ቃሉ በዚያ ቋንቋ አፃፃፍ፣ በመጨረሻም የቃሉ አባባል በአማርኛ በህዝባር (/ /) ውስጥ ያኑሩ። ለምሳሌ፦

  • ሩሲያ (መስኮብኛРоссия /ሮሲያ/) ወይም የሩሲያ ፌዴሬሽን (መስኮብኛ፦ Российская Федерация /ሮሲስካያ ፍየድየራትሲያ/) በአውሮፓ እና እስያ አህጉሮች ውስጥ የምትገኝ አገር ናት።

የውጭ ቃል ሆነው በአማርኛው ተናጋሪ ዘንድ ተለማጅነት ያላቸው ነገር ግን ትርጉማቸው በጣም ረጅም የሚሆን ከሆነ፣ በውጭውና በተለመደው ቃል ጽሁፍወን ያቅርቡ

የመረጃ መለጠፊያዎች

የመረጃ መለጠፊያዎች (ለምሳሌ የሀገር መረጃ) በቀኝ በኩል ይቀመጡ።

ስዕሎች

  • አብዛኛው ጊዜ በጣም ሰፊ ቦታ በመጣጥፉ ውስጥ እንዳይዙ፣ ለስዕሎች thumb የሚለውን ትዕዛዝ ይጠቀሙ። ለምሳሌ፦
[[ስዕል:Queen Nzinga 1657.png|thumb]]
  • በአንድ መጣጥፍ ውስጥ ብዙ ስዕሎች ካሉ፤ አቀማመጣቸውን በግራና በቀኝ ይለውጡ። left የሚለው ትዕዛዝ በግራ በኩል ያስቀምጣል። right የሚለው ደግሞ (ወይም ምንም የአቅጣጫ ትዕዛዝ ከሌለ) በቀኝ በኩል ያስቀምጣል። ለምሳሌ፦
[[ስዕል:Queen Nzinga 1657.png|thumb]]
[[ስዕል:Edgar Allan Poe 2.jpg|thumb|left]]
  • ለስዕል መግለጫ ይስጡ። ለምሳሌ፦
[[ስዕል:Queen Nzinga 1657.png|thumb|left|ንግሥት ንዚንጋ ከሏንዳ አስተዳዳሪ ጋር የሰላም ስምምነት ስታደርግ፣ 1657 እ.ኤ.አ.]]

ምንጮች

የግርጌ ማስታወሻዎች (እንግሊዝኛ፡ footnotes)፣ ዋቢ ምንጮች፣ ለተጨማሪ መረጃ የሚያገለግሉ መጻሕፍትና የውጭ መያያዣዎች ከመጣጥፉ ይዘት መጨረሻ ላይ በራሳቸው ንዑስ ክፍል ያስቀምጡ። የእነዚህ ምንጮች ቋንቋ አማርኛ ካልሆነ በቅንፍ () ውስጥ ቋንቋው ምን እንደሆነ ይጠቁሙ።

السلام عليكم ورحمه الله وبركاتهአህባሽ ማን ነውየሀበሺ (አህባሽ) መንገድ የጀመረው አብደላ አል-ሐረሪየተባለ ግለሰብ ነበር፡፡ ግለሰቡ ሐረር የተወለደ ሲሆንየሀይለ ስላሴመንግስት ቀኝ እጅ ነበር፡፡ ከሃይለስላሴ አማች አንደርጌ ጋርሆኖ ዓሊሞችን ሲያሳስር፣ መብትና እኩልነትን የሚሉትንሙስሊሞችንሲያጠቃ እና ሲሰልል ቆየ፡፡እ.ኤ.አ በ1940 (1367 ሂጅራ)ላይ በሐረር የቁርኣን ሂፍዝ ማዕከል መምህራንን አሳስሮመርከዙንአስዘጋ፡፡ የመርከዙን ዳይሬክተር ሼህ ኢብራሁም ሀሰንንአሳስሮ 23 ዓመታት አስረፈደባቸው፡፡ አብደላ አል-ሐረሪየፈጠረው ፊትና‹‹ፊትነተልኩሉብ›› ተብሎ ይታወቃል፡፡ ከዚያም ወደ አዲስአበባ በመምጣት በሀደሬ ሰፈር ሙስሊሙን ሲያጋጭ ቆይቶበ1948 ወደእስራኤል ተጓዘ፡፡ ለዓመት በዚያ ቆይቶ በ1949 ወደ ሶሪያገባ፡፡ ከዚያም በ1950 ወደ ሊባኖስ ተጓዘ፡፡ በሊባኖስቁርአንበማቅራት ህፃናትን ማሳደን ቀጠለ፡፡ ቀስ እያለ በመቶዎችየሚቆጠሩ ተማሪች አፈራ፡፡ ከአገር ከወጣ በኋላከየሁዳዎች ጋርበሚስጢር ይገናኝ ጀመር። ከፍተኛ ገንዘብ ተመድቦለትእ.አ.አ በ1982 የሊባኖስ የርስ በርሱ ጦርነት ጊዜ ድምፁንአጥፍቶሀይሉን አጠናከረ፡፡ ከዚያ በ1980ዎች እስራኤል ሊባኖስስትወርና ስታጠቃ የሙስሊሞች ጀመዓ ስትወጋ አህባሾችንግን ተወቻቸው፡፡ምክንያቱም የርሷ ወዳጅ ናቸውና ነው፡፡ በ1990 አህባሾችበእስራኤል ተረድተው ወደ ፖለቲካ ገቡ፡፡ በ1992 የሊባኖስምርጫጥቂት ወንበር አሸንፈው ፓርላማ ገቡ፡፡ ቀስ በቀስየራሳቸውን ሚሊሻ ጦር መለመሉ፡፡ ሙስሊሙንማበጣበጡን ገፍተው ቀጠሉ፡፡ከነርሱ ውጭ ያለውን ሁሉ ‹‹ካፊር›› እያሉ መፈረጁተያያዙት፡፡ ለመንግስትና ለእስራኤል መረጃ እየሰጡሙስሊሙን ማስመታትጀመሩ፡፡ ራሳቸውን በውሸት ‹‹የሻፊዒ መዝሀብ እንከተላለን››እያሉ ያስወራሉ፡፡ አህለል ሱንና ነው። አሻዓሪና ማቶረዲ ነንይላሉ፡፡ ሱፊያም ነን ይላሉ። ሆኖም የሶፊያ ዓሊሞችበሊባኖስ በሌሎች ሀገራትምመጀመሪያ እውነት ሱፊያ ናቸው ብለውተሸደውደው ነበር። ሆኖም በሗላ በዝርዝር ሲያውቋቸውአጋልጠው ምላሽ ጻፉባቸው። ሰዉም እንዲያውቃቸውን እናእናዳይከተሏቸውአስጠነቀቁ።እውነታው ግን እነርሱ የእስራኤል ቀኝ እጅናቸው፡፡ ቀሰ በቀስ አል-ሀበሺ የሱንና መንገድ እየበከለሺዓ፣ ሪፋኢ፣ሙርጂአ፣ተክፊር፣ሱፊ፣አል-ጀበሪ፣ ቃዲሪያና ጃህሚያ ወዘተመንገዶችን ቀይጦ(ስፕሪስሪስ) አድርጎ የራሱን አዲስመንገድ ፈጠረ፡፡የዓለም ሙስሊሞችን ማክፈር ያዘ፡፡ አብደላ አል-ሐረሪ‹‹ሳዑዲ እንዴት ከፈረች?›› ብሎ ሁሉ መጽሀፍ ጽፏል፡፡የነብዩ(ሶ.አ.ወ) አገር መካና መዲና የካፊር አገር ብሎ ጽፏል፡፡ይህ ብቻ የየሁዳ መሳሪያ መሆኑን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፡፡ለመሆኑአቋማቸው ምንድነው? ቀጥሎ ጥቂቶችን ብቻ እናያለን፡-1. ከካፊር ጋር ቁማር መጫወት፣ የካፊርን (ክርስቲያን)ጎረቤትመስረቅና ማጭበርበር ይቻላል ብሎ ያስተምራል።ዋናውእንዳይነቃ በድብቅ ማድረግና ዋናው መጠንቀቅ ነው ብሎያስተምራል፡፡ (መጽሐፉሰሪህ አል-በያን፣ገጽ 133)2. ሰሀቦችን ይሳደባል፡፡ አንዳንዶቹን ሰሀቦች ካፊር ናቸውየጀሀነም ናቸው ብሎጽፏል፡፡ ለምሳሌ ታላቁን የነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ሆሃባ ሙአዊያኢብኑ አቢሱፍያን ካፊር የጀሀነም ሲል ገልጿል፡፡ የነብያችን(ሶ.ዐ.ወ) ባለቤት አዒሻን ተሳድቧል፡፡3. በነጃሳ መስገድ ይፈቀዳል ይላል፡፡(መጽሐፉ ቡግየቱጧሊብ፣ገጽ99-100)4. ዘካ የለም ይላል፡፡ ዘካ ከእስልምና ማዕዘናት አንዱነው፡፡ አህባሾች ግን ሰው ዘካ እንዳያወጣከወረቀቱ ብር(ኖት) ላይ ዘካ የለበትም ይላሉ፡፡ ይህ ማለትበባንክም ይሁን በቤትዎ ቢሊዮን ብር እንኳ ካለዎ ዘካአይስጡ ብሎይቀሰቅሳሉ፡፡5. ሪባ (ወለድ) መውሰድን ያበረታታሉ፡፡ ባንክ ገንዝአስቀምጠው ባንኩ የካፊሮች(ወይም ስራአስኪያጁ ካፊር(ክርስቲያን) ከሆነ ጠላታችን ስለሆኑ ወለዱንመውሰድ ይቻላል ብለው ያስተምራሉ።6. ሴቶቻቸው ሻሽብቻ አድርገው ሱሪ ማድረግ ይችላሉ ይላሉ። ጂንስናፋሽንንም ያበረታታሉ፡፡7. በሊባኖስ አገር የሙዚቃ ባንድአላቸው ይህ ባንዳቸው ‹‹James last›› ይባላል፡፡ዓመታዊ የሙዚቃ ድግስ ያደርጋሉ:: በዛ ላይ ሴቶችናወንዶች በጋራይጨፍራሉ፡፡8. የአጅነቢ ሴትን ፎቶ፣ ቪዲዮ አልያም በመስታወትውስጥ ራቁቷን እንኳ ብትሆን በስሜትም ቢሆን ማየትይቻላል:: ከቁርአንና ሱና ተቃራኒ ሆነው የተከለከለውበዓይን በቀጥታ ማየት ብቻ ነው ብለው ያስተምራሉ፡፡9.‹‹ሪፋዒ›› የተሰኘ ጦሪቃን ያስፋፋሉ:: በኢትዮጵያ ጀምረዋልይህ ጦሪቃ ከሺዓ ጋር የሚያመሳስለው ብዙ እምነት አለው፡፡የኢትዮጵያ ሙስሊም ግን ሱኒ ነው፡፡10. እምነት በልብ ነው ባይሰግዱም ኢባዳ ባይሰራምአንዴ አመንኩ ማለት በቂነው ብለው ያስተምራሉ:: (መጽሀፍ አ-ደሊል አልቀዊም፣ገጽ 7)11. ተከታዮቻቸው በአሜሪካና ካናዳ የቂብላአቅጣጫ ካልተቀየረ ብለው ረብሻ ፈጥረዋል፡፡በመጨረሻም ከመስጊድ ሲባረሩ የራሳቸው መስጊድ በተለየቂብላ ላይ ሰሩ። አሁንከሙስሊሙ በተለየ ቂብላ ነው መስጊዳቸው፡፡12. ድግምትን አይቃወሙም። ራሳቸውም ይፈፅማሉ፡፡ለሲህር የሚጠቀሙበት‹‹ሁቡብ አል-አሀብ›› ብለው የሚጠሩት ነገር አላቸው፡፡13. ቁርኣን የጂብሪል ቃል እንጂ የአላህ ቃል አይደለምብለዋል። የአላህ ቃል አይፃፍም ይላሉ፡፡14. የሚገርመው ይህን ሁሉ የጥመት መንገድ እየተከተሉሱፊያ ነን፣ ሻፊዒመዝሀብ ተከታይ ነን ይላሉ፡፡15. ከነርሱ እምነት ዉጭ ያሉ ዓሊሞችን እንደያስተምሩሆን ብለው ያስተጓጉላሉ፣ይደበድባሉ፣ ያሳስራሉ፣ ያውካሉ፣ በአንድ ወቅት በሊባኖስይህ ችግር በስፋት ፈጥረው ‹‹ሸሪዓ መጽሔት›› በቁጥር574 እትሙ‹‹ሊባኖስ ጦርነት በመስጂዱ ውስጥ›› በሚል ርዕስ ጽሑፍአስነበቦ ነበር፡፡16. ዓመታዊ የሴቶቻቸው የሂጃብ ፋሺንሾው አላቸው፡፡ በዚያ ላይ ሂጃብ ከሚለብሱት ሴቶች ጋርበጋራ ይጨፍራሉ፡፡የአህባሽስውር አጀንዳዎችPosted:October 9, 2011 inመግቢያየአህባሽ ጉዳይ በኢትየጲያችን አነጋጋሪ አጀንዳ ከሆነሰንበትበት ብሏል ። በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃንም ስለዚህጀመዓ ብዙ ብዙ ተብሏል ። አነጋጋሪነቱም ያለምክኒያትአይደለም ። ከአስተሣሠብ እስከ ሥነምግባር ፤ ከእምነትእስከ ማህበራዊ ኑሮ ግንኙነት በእጅጉ የወረደ አመለካከትናአስተምህሮ ያለው አህባሽ በህዝቡ መካከል ማረፊያቢያገኝ ሊያደርሰው የሚችለው ጥፋት ከፍተኛ ይሆናልየሚለው የብዙዎች ስጋት ነው ። አህባሽ እንከኖቹ ብዙናቸው ። ትኩረቱና መሠረቱ ከተውሂድ ይልቅ ወደ ሽርክ( በአላህ ማጋራት ) እና ወደ ሸርክ የሚያደርሱ መንገዶችያዘነበለ ነው ፤ ጥርት ካለው የቁርኣንና የሀዲስ ትምህርትበበለጠ ወደ ፍልስፍና እና መሠረት አልባ ቂሣዎች(ትረካዎች) ያደላል ፤ ከፍቅርና ከመደጋገፍ ይልቅበማህበረሰቡ መካከል ጥላቻን ፣ ምቀኝነትንና ውጥረትንያራምዳል ፤ ከሱ ውጭ ያሉትን ሁሉ የማክፈር (ከእስልምናየማስወጣት) ፖሊሲውና ‘ ለመቻቻል ወኔ የከዳው ስብስብ’ መሆኑ ሲታሰብ ደግሞ የአህባሽ ጀመዓን አደገኛነትናየአስተሣሣቡን መርዛማነት አጉልቶ ያሣያል ። በመሆኑምይህ ጉዳይ እጅግ አሣሣቢ ነው ስላመንበት በዛሬውየአጀንዳ አምዳችን የተለያዩ መረጃዎችን በማገላበጥስለዚህ ጀመዓ ምንነት በሚከተለው መልኩ አጠናቅረናልናተከተሉን ።የኋላ ታሪክዛሬ የምናነሣት የዐብደላህ አልሀረሪ (አልሀበሺ) ጀመዓየቅርብ ጊዜ ታሪክ ነው ያላት ። በምድር ላይ የሃምሣአመት እድሜ እንኳን አልሞላትም ። የተመረሠተችውበሊባኖስ ሲሆን መሥራቹም የኛው ሰው ናቸው ። ሙሉሥማቸው ዐብደላህ ኢብኑ ሙሀመድ አልሀረሪ (አልሀበሺ)ይባላል ። በሀረር ከተማ ከአደሬ ብሄረሰብ ነው የተወለዱት። አልሀበሺ የዘር ሀረጋቸው ከቁረይሽ ጎሣዎች አንዷከሆነችው ከበኒ ሸይባህ እንደሚመዘዝ ይነገራል ።ተከታዮቻቸው እሣቸው ይዘው የመጡትን ዐቂዳ / እምነት /ታላቅነት ለማመልከት የዘራቸውን ታላቅነት ይጠቅሣሉ ።በሌላ በኩል ግን ይህንን ጉዳይ የማይጋሩ በርካቶች ናቸው። ናቸው ቢባል እንኳ ከተከበረ ዘር መሆንንና መልካምነትንየሚያገናኛቸው ነገር አለመኖሩን በርካታ ምሣሌዎችንበመጥቀስ ማስረዳት ይቻላል ። የዚህ ኡመት ፈርዖውንበመባል የሚታወቀውና በነቢያችን ሰለላሁ ዐለይህ ወሠለምዘመን ዋና የኢስላም ጠላት የነበረው አቡጀህል ከቁረይሽጎሣ መሆኑን ልብ ይሏል ። በቁርኣን ከባድ እርግማንየወረደበት አቡለሀብም ቢሆን የነቢያችን ሰላላሁ ዐለይህወሠለም አጎት የነበረ ስለመሆኑ አንዘንጋ ። ዐብደላህአልሀበሺ በልጅነታቸው በሀረር ገጠራማ አካባቢዎችየዐረብኛ ቋንቋና የሻፊዒይን ፍቅሂ ተምረዋል ። ሌሎችሃይማኖታዊ ትምህርቶችንም ከተለያዩ መሻኢኮች ቀስመዋል።የማይጨበጠው አቋማቸውዐብደላህ አልሀበሺ ከወጣትነት እስከ ሽምግልና በዘለቀውየህይወት ዘመናቸው አንድ አይነት አቋም ይዘው ሲጓዙአልተስተዋሉም ። ለበርካታ ጊዜያት በሱፊያ አመለካከቶችናመንገዶች ውስጥ ሲወጡና ሲገቡ ቆይተዋል ። ሀረር እያሉቃዲሪያ የሚባል ጠሪቃ መንገድ ተከታይ ነበሩ ። ወደ ጅማሲሄዱ ደግሞ ቅልጥ ያሉ ቲጃኒ እንደነበሩ ይነገራል ።ከዚህም በተጨማሪ በየጊዜው የሚፈፅሟቸው ድርጊቶችለብዙዎች ግራ የሚያጋቡ ነበሩ ። ሼክ አህመድአድደውለዊ ስለሣቸው ያዩትን ሲናገሩ ‘ይህ ሰው በአንድወቅት ጅማ ሄዶ ሲመለስ በቲጃኒ ጠሪቃ ላይ ተመስርቶአላህን የሚያወሣበት መስገጃው ላይ ተቀምጦ በዙሪያውስድስት ሲጃዳዎች አንጥፎ አየሁት ። ስለዚህ ሁኔታተጠይቆም አንደኛዋ ሲጃዳ ለነቢዩ ናት ፤ ሁለተኛዋ ደግሞለኢማም አህመድ አትቲጃኒ ስትሆን የቀሩት አራቱ ደግሞአውራዱ (አላህን ማውሣቱ) ላይ ይገኛሉ ተብለውለሚጠበቁት ለአራቱ ኸሊፋዎች እንደሆኑ ተናግሯል ።አልሀበሺ ሀረር ተመልሰው ጥቂት እንደቆዩ ግን ይህንጠሪቃ ተው ። ቲጃኒዎችንም ማክፈር ጀመሩ ። ወደ ሊባኖስሲሻገሩ ደግሞ የሪፋዒ ጠሪቃ ተከታይ እንደሆኑና ከሌሎችየሚሻለውም ይሀው መንገድ እንደሆነ ያስተምሩ ነበር ።በሊባኖስ ቆይታቸው ጥመትና አልባሌ ነገሮች ከሞላባቸውከተለያዩ የፍልስፍና መንገዶች የተለያዩ አመለካከቶችመቅዳትና መገልበጥ ያዙ ። ውርሣቸውም ይህንይመስላል – በኢማን / እምነት/ ጉዳይ ላይ ከኸዋርጆች(አፈንጋጮች) ጋር በማበር ሙስሊሞችን ማክፈር ጀመሩ ።ጀህሚያ እና ሙዕተዚላ ከሚባሉ ጀመዓዎች ደግሞ ደግሞየአላህን መልካም ሥሞችና ባህሪዎች በመቁረጥ አሊያምበመቀጠል ለቁርኣን አንቀፆች ያልሆነ ትርጉም መስጠትንወረሡ ። ከሺኣዎች ደግሞ እነ ሙዓዊያን እና ዐምርኢብኑልዓስን ጨምሮ ታላላቅ ሰሃቦችን የመስደብ ትልቅወንጀል ተጋሩ ። ከአህለልኪታቦች ደግሞ በተወሱል ሰበብመቃብር ለመቃብር አማላጅ ፍለጋ መንከራተትንበትምህርታቸው ውስጥ አካተቱ ። ሸኹ እንዲህ የተሠባጠረአካሄድ የሚከተሉ ከመሆናቸው የተነሣ የሣቸው መንገድይህ ነው ብሎ በግልፅ ለማስቀመጥ ይቸግራል ።አመለካከታቸውሸኽ ዐብደላህ አልሀበሺ ከትንሽነታቸው ጀምሮበባህሪያቸው አስቸጋሪ ሰው እንደነበሩ ይነገርላቸዋል ።ትክክል ነኝ ብለው ባመኑበት ነገር ከሸኾቻቸውናአስተማሪዎቻቸው ጋር ክርክር በመውደድ ይታወቃሉ ።በዚህም የተነሣ በየጊዜው ከሚያስተምሩዋቸው ሸኾች ጋርውዝግብ ውስጥ ይገቡ ነበር ። ሰላትን ማንንም ተከትሎለመስገድ ፈቃደኛ አይደሉም ። ከሰዎች ጋር ላለመስገድሲልም ሰላታቸውን ያዘገዩ ነበር ። ከዚህም በላይ ሰዎችበሰላትና በቂርኣት በጥንቃቄ እንዲጨናነቁ ያስገድዳሉ ።የገዛ ሸኻቸውን ጭምር ተከትለው የማይሰግዱ ሲሆንክስተቱም አንድን ሙስሊም ለማነወርና ለማክፈርዳርዳርታውን የጀመሩበት ወቅት ነበር ። ላለመስገድእንደምክኒያትነት ያቀርቡ የነበረውም ኢማማቸው በዐረቢኛየፊደል አወጣጥ (መኻሪጀልሁሩፍ ) ላይ ችግር አለባቸውየሚል ነበር ። በወቅቱ ከተማሪያቸው ይህን ያስተዋሉትሸህም ‘ ይህ ሰው ወደፊት የፊትና ሰው ( ሰዎች በሱየተነሣ የሚወዛገቡበት ) ነው የሚሆነው ።’ እስከማለትደርሰዋል ። ዘግይቶም ቢሆን የሸኹ ትንበያ የሠመረይመስላል ። ዛሬ ዓለማችን እሣቸው ባመጡትና ከአራቱምመዝሀብ ውጭ በሆነው አዲስ አመለካከት ችግር ውስጥየገባች ስትሆን በዋናነት ደግሞ ያደጉባት ሀገር ሊባኖስትልቅ ፈተና ውስጥ ናት ። ሸሁ የዛሬ ሁለት አመት አካባቢይህችን ዓለም በሞት ቢሰናበቱም የለኮሱት ፊትና ግንዛሬም ከሀገር ሀገር እየዘለለ ነው ። ሸኹና ተከታዮቻቸውብዙ ክርስቲያኖች ሺዓዎችና የተለያዩ አልባሌ እምነትተከታዮች በሚገኙባት በዚህች ሀገር እግራቸውን ሊያቆሙየቻሉት ለሱና ሰዎች ባላቸው ጥላቻ የተነሣከምእራባውያን ፣ ከሺዓዎችም ሆነ ከሌሎች የኢስላምጠላቶች ከፍተኛ ድጋፍ ስለሚደረግላቸው ነው ይባላል ።ማክፈር … ትልቁ መፈክርዐብደላህ አልሀበሺ ለማንኛውም ‘ ይቃወመኛል አሊያምአመለካከቴን አይጋራም ’ ብለው ባመኑት ሰው ላይ ረጅምምላሣቸውን ለመልቀቅ ወደኋላ አይሉም ። እሣቸውምሆኑ ተከታዮቻቸው አንድን ሰው ለማክፈር እጅግ ሲበዛችኩሎች ናቸው ። በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የሚገኙሱፊዮች እስከዛሬ ድረስ ሰውን ሲያከፍሩ አልተስተዋለም ።አሁን የአህባሽ አመለካከት ከመጣ ወዲህ ግን እነሱምወደማክፈር ገብተዋል ። ዐብደላህ አልሀበሺ ‘ አትተዓዉንዐላ ነህይ ወልሙንከር ’ ( በመጥፎ ነገር ላይ መረዳዳት )በሚለው ኪታባቸው ላይ እንደፃፉትም ከትላልቅ ዓሊሞችውስጥ የሚያስቀሩት ጥቂቶችን ብቻ ነው ። ኪታባቸውከመጀመሪያ እስከመጨረሻ ተህዚር ! ተህዚር… ! ተጠንቀቁተጠንቀቁ .. ! በሚል ማስፈራሪያ የተሞላ ነው ። ካለፉትምይሁን በህይወት ካሉት ዑለማኦች ፣ ዳዒዎችና የኢስላምተንታኞች ውስጥ ሰዎች ሊሸሿቸው የሚገባቸውን አንድበአንድ ይዘረዝራሉ ። ዓሊሞቹ የተናገሯቸውን ቃላትበመምዘዝም ‘ እገሌ በአንድ ወቅት እንዲህ ብሏልእገሌም እንዲህ ብሏል … እያሉ እራሣቸውን የዚህችዓለም ብቸኛ ነቢይ አድርገው የማስቀመጥ ያህል ይፈርዳሉ። ሲሻው ይሣደባሉ ፤ ካልሆነም ይራገማሉ ፤ ባስ ካለምያከፍራሉ ። ስድባቸውን የሚጀምሩት ከታላቁ ሰሃባከሙዓዊያ ኢብኑ አቢሱፍያን ነው ። ስለ ዐምር ኢብኑልዓስና ስለ እናታችን ዓዒሻም የሚሉት አላቸው ። ይህም ያለአንዳች ኤዲቲንግ (ማስተካከያ) ከሺዓዎች የገለበጡትቀጥተኛ የሆነ አቋማቸው እንደሆነ ብዙዎች ይስማሙበታል። ከሰለፍ ዑለማኦች እነ ዳርሚይንና ኢብኑ ኹዘይማህንወርፈዋቸዋል ። የተውሂድ አቀንቃኙ ኢብኑ ተይሚያህ ዋናጠላታቸው ሲሆኑ ‘ ካፍር (ከሀዲ) ፤ ሙርተድ (ከኢስላምወደ ክህደት የተመለሠ )’ በማለት ይገልጿቸዋል ።በተገኙበት ሁሉ ኪታቦቻቸው እንዲቃጠሉ አዘዋል ። የኢብኑተይሚያን ተማሪ ኢማም ኢብኑ አልቀይም አልጀውዚን እናታላቁን ሙፈሲር (የቁርኣን ተንታኝ) ኢብኑ ከሲርንምአክፍረዋል ። ኢማም ዘሀቢን ኸቢስ (መጥፎ) ሲልይዘልፏቸዋል ። ታላቁ የሀዲስ ሰው ሸይኸ አል አልባኒ ፣የሳዑዲ ሙፍቲ የነበሩት ሸኽ ኢብኑ ባዝና ታላቁ ዓሊምኢብኑ ዑሰይሚን እንዲሁም የወቅቱ የዓለም ሙስሊምዑለማኦች ዋና ፀሃፊ የሆኑት ሸኽ ዶ/ር ዩሱፍ አልቀርዳዊም በካፍርነት ከተፈረጁ መካከል ናቸው ። ሰዎችእንዲጠነቀቋቸው ከፃፉባቸው ሌሎች ሰዎች መካከልታዋቂው ዳዒ ዶክተር ዐምር ካሊድ ፣ ፈይሰል መውለዊ ፣ፈትሂ የኩን የመሣሠሉት ሲገኙ ዓለም አቀፍ እውቅናያላቸው ምሁራን ይገኙባቸዋል ። የሱፊያው መሪ ሸኽሙሀመድ ሰዒድ አልቡጢ ውግዘቱ ተርፎአቸዋል ። ዶክተርዛኪር ናይክና የፒስ ቲቪ ባልደረቦቹም በክህደትከተወነጀሉት ውስጥ ናቸው ። አልሀበሺ ታላቁን የፍቅሂሰው ሰይድ ሳቢቅን መጁሲ /እሣት አምላኪ/ ሲልይገልጿቸዋል ። ሰይድ ቁጥብን ከመራገም አልፈው እሱንናተከታዮቹን በስቅላት በመግደሉ ለጀማል አብዱናስር ታላቅአድናቆት አላቸው ።የስደቱ ምክኒያት‘ አልሀበሺ አክጣኡሁ ወሹዙዙሁ /አልሀበሺ ስህተቶቹናድልጠቶቹ / ’ የምትለውና በዐብዱረህማን አድድመሽቂያህ የተዘጋጀችው ትንሽ መፅሃፍ አንደምታትተውከሆነ አልሀበሺ ከትውልድ ሀገራቸው ኢትዮጰያ ሸሽተውየወጡት በሀረር ሙስሊሞች መካከል ውዝግብበማስነሣታቸው ነበር ። በወቅቱ የሀረር ገዠ ከነበሩትየሃይለሥላሴ አማች አንዳርጌ ጋር በመተባበር በሀረርየሚገኙ የቁርኣን ሂፍዝ ማዕከላትን ማስዘጋታቸውምተነግሯል ። ጊዜውም በ1940 ዓ.ል ነበር ። በወቅቱ ወደተውሂድ ጥሪ የሚያደርጉ ዑለማኦች በአልሀበሺ ውንጀላከፍተኛ መንገላታታ የደረሠባቸው ሲሆን በርካቶች ወደግብፅና ሳዑዲ ዐረቢያ በመሰደድ ህይወታቸውን ሲያተርፉየተቀሩት ደግሞ እንዲታሰሩና በጨቋኙ መንግስትእንዲዋረዱ ተደርጓል ። ሰዎችንም የሚያሣስሩበት ዋናምክኒያትም ዛሬም ተከታዮቹ እንደሚወነጅሉት ‘ ወሃቢያ ነው’ በማለት ነበር ። ሆኖም ግን ኋላ ላይ ተነቅቶባቸውእራሣቸው የለኮሱት እሣት ሊፈጃቸው እንደሆነ ሲረዱየታሠሩና የተገደሉ ሰዎች ቤተሰቦችን በቀል በመፍራትከሀጃጆች ጋር በመሆን በሶማሊያ በኩል አድርገው ሣዑዲሊገቡ ችለዋል ። ሸሁ ቀጥለውም ወደ ሀገረ ኢስራኤልኋላም ወደ ሶሪያ በመሻገር በመጨረሻም ሊባኖስንማረፊያቸው አደረጉ ። በሊባኖስ ቆይታቸውም ዓሊምመስለው በመቅረባቸው ብዙዎች በሣቸው ተታለዋል ።መጀመሪያ አካባቢ የተለያዩ አንዳንድ መፅሃፎችን በማረምወደ ማህበረሰቡ ውስጥ ገቡ ። ቀጥሎም ለየት ያለ አዲስአመለካከታቸውን ማስተዋወቅ ያዙ ። ተውሂድ ይዞየነበረውን ህዝብም ወደኋላ አንሸራተቱ ፤ በፍቅር ይኖርበነበረው ማህበረሰብ መካከል ፍትናን በማሠራጨትጥላቻን በመንዛታቸውም አንድነታቸው ተበተነ ።ሀይላቸውም ተዳከመ ።ቁጥራቸው ስንት ይሆንበዓለም ላይ የአህባሽ ተከታዮች ቁጥር ከ250 ሺህእንደማይበልጥ ይገመታል ። የዓለም ሙስሊሞች ቁጥርወደ ሁለት ቢሊዮን የተጠጋ ሲሆን በነሱ እይታ ከነሱ ውጭየሆነው ሙስሊም ሁሉ ካፍር በአላህ ያላመነ ከሀዲ ነውማለት ነው ። እስልምናቸውም ትክክል ስላልሆነ እንደገናሸሃዳ እንድይዙ ይመክራሉ ። አህባሾች በእምነት ጉዳይከሺዓዎች የሚጋሯቸው በርካታ አመለካከት ያሏቸው ሲሆንህዝቡላህን ከመሣሠሉ በኢራን ከሚደገፍ ፓርቲም ትልቅድጋፍ ያገኛሉ ። የሱና ጀመዓዎችን ለመቃረን ሲሉ ብቻከጥመትና ከኩራፋት ጀመዓዎች ጋር ፍቅራቸው እጅግየጠነከረ ነው ። መሪዎቻቸውም ሆኑ ተከታዮቻቸው በስሜትየሚነዱ ፣ ለጥቅም ያደሩ ፣ ሥነምግባርና ዘመናዊ እውቀትየጎደላቸው ናቸው ። የሚያንቀሳቅሷቸው ድብቅ የሆኑየሙስሊሙ ጠላት እጆች እንዳሉባቸው የብዙዎች ግምትነው ።ሱፍያ ፣ አል አሽዐሪይ ፣ ኢማሙ ሻፊዒይና አህባሽአህባሾች ‘ ሱፊዮች ነን የኢማም አሽ ሻፍዒና የአሽዓሪይመዝሀብ ተከታዮች ነን ቢሉም አመለካከታቸው በብዙመልኩ ከነሱ የተለዩ ነው ። ሱፊዮች ሙስሊሙን ሲያከፍሩበታሪክ አልታየም ። ‘ ቁርኣን የአላህ ንግግር አይደለም ’አይሉም ። ከመካና መዲና ኢማሞች ኋላ እንዳይሰገድምብይን አያስተላልፉም ። ከካፍሮች (ከሀዲያን ) ጋርአብረውም ሙስሊሙን አይበድሉም ። ከነቢዩ ሰለላሁዐለይህ ወሠለም ሰሃቦች አንዱን እንኳ አይሰድቡም ። እነሱ‘ እንከተላቸዋለን ’ የሚሏቸው ኢማሙ ሻፊዒይምከአካሄዳቸው ፍፁም የጠሩ ናቸው ። ኢማሙ በቀደምትሰሃቦች መካከል ስለተፈጠረው ልዩነት ደፍረውና አፋቸውናሞልተው ለመናገር አላህን ይፈራሉ ፤ ኢማሙ ሻፊዒይ ‘ያች በርግጥም ትልቅ ፈተና ናት ። አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላከሷ እጃችንን አጥርቶልናል ። ታዲያ ምላሣችንን ማጥራትአይጠበቅብንም ’ ሲሉ በቀደምት ሰሃቦች ውስጥየተከሰተውን ነገር ከመተንተን ይቆጠባሉ ። ኢማሙሻፊዒይ ሪባን /ወለድን / ም ሆነ ሰው ማጭበርበርንአይፈቅዱም ፣ ዘካን ከእስልምና አላስወጡም ፣ ለአላህባህሪያት ያለትርጉማቸው ትርጉም አልሠጡም ።ዋና ዋና አመለካከትv ቁርኣን የመልአኩ ጅብሪል እንጂ የአላህ ንግግርአይደለም ይላሉ ። ቁርኣን የአላህ ንግግር ስለመሆኑየሙስሊሞች ሁሉ እምነት ነው ።v በነሱ ጥላ ሥር ያልተጠለለውን ማንኛውንም ሙስሊምሁሉ ካፊር ነው ይላሉ ። እውነተኛ ሙስሊም ማለት የነሱንአካሄድ የተከተለ አመለካከታቸውን የተጋራ ነው ። ከሀዲማለትም ከነሱ መንገድ የወጣ ነው ። አመለካከታቸውንያልተቀበለውን ሙስሊም ስለሚያከፍሩ ተከትለውትአይሰግዱም ። ማክፈር በነሱ ዘንድ እጅግ ቀላል ነገር ነው። አንድ ካፊር ያልሆነውን ሙስሊም ወንድሙን ካፊር ያለሰው ንግግሩ ወደሱ ተመላሽ እንደምትሆን ነበያችንአስተምረውናል ።v ‘ የሀረም ( የመካና መዲና ) ኢማሞችን ተከትሎመስገድ ሀራም ነው’ ይላሉ ። ለሀጅ የሚሄድ ሰው እነሱንተከትሎ መስገድ የለበትም ቢሰግድም ሰላቱ ትክክልአይደለም ብለው ያምናሉ ። ኢማማቸው አልሀበሺ ይህንንያደረጉ እንደሆነ ደግመው እንዲሰግዱ ያዛቸዋል ። ለምንቢባል በነሱ አመለካከት የሀረም ኢማሞች ከሀዲዎችናቸውና ነው ። በዚህ አይነት በርካቶችን የሀረም ተስግዶየሚገኘውን ከፍተኛ አጅር አሣጥተዋል ።v የአላህን መልካም ባህሪያትና ሥሞች መካዳቸው ሌላውነው ። አላህ ስለራሱ የተናገራቸውን ነገሮች ትርጉሙንበማጣመም ይተረጉማሉ ። ሲሻቸው ይቀንሣሉ ባሰኛቸውምጊዜ ይጨምራሉ ። ቀደምት ሰለፎችና በተዋረድ እነሱንየሚከተሉ ሙስሊሞች ግን አላህ ሱብሃነሁ ወተዓላ ስለራሱበተናገረው መልኩ ያምናሉ ። እርሱ ለራሱ ያፀናውንምባህሪ በሚገባው መልኩ ያፀናሉ ።v ሀጃቸውን ለማስፈፀም መቃብር አካባቢ ይመላለሣሉ ።ሙታኖች ሰዎችን ይረዳሉ ፣ ያግዛሉ ፣ ከጭንቅም ያላቅቃሉየሚል እምነት አላቸው ። ከዚህም የተነሣ የአላህን በር ችላበማለት ውሎአቸውን ደሪህ ካባቢ ያደርጋሉ ። የአላህወሊዮች ከመቃብር ወጥተው የሰውን ጉዳይ ፈፅመውየመመለስ ብቃት አላቸው የሚል እምነት አላቸው ። ከአላህሱብሃነሁ ወተዓላ ሥምም በላይ የወሊዮቹ ሥም ሲጠራይበረግጋሉ ።v በዲን ውስጥ አዲስ ፈጠራን /ቢድዓን/ ያበረታታሉ ። ‘መልካም ነገር እስከሆነ ድረስ ቢጨመርበት ግድ የለውም ’በማለት ከሃይማኖት አስተምህሮ ውጭ የሆኑ ነገሮችንይጨማምራሉ ። በዚህም የተነሣ አምልኮአዊተግባራቶቻቸው ከነቢዩ ሱናዎች ይልቅ በሌሎች መጤፈጠራዎች የተጥለቀለቁ ናቸው ።v ኢማን ማለት የውስጥ እምነት ነው በሥራ ባይገለፅምችግር የለውም የሚል አቋም አላቸው ። በመሆኑም በሸሪዓህግጋት ለመሥራት የተሠላቹ ናቸው ። ለሀላል ሀራሙምነገር ግድ የላቸውም ። ይህም በመሆኑ በምድር ላይየአላህ ህግ ተግባራዊ እንዳይሆን የሚፈልጉ በእጅጉይደግፏቸዋል ። ትክክለኞቹ ሙስሊሞች ግን ኢማን ማለትበቀልብ ውስጥ የሰረፀና በተግባርም የሚረጋገጥ ጉዳይእንደሆነ ያምናሉ ።v ከአራተኛው ኸሊፋ ዐሊ ኢብኑ አቢጣሊብ ጋር በሀሣብየተለያዩትን ሰሃቦችን እነ ሙዓዊያን እና ዐምር ኢብንአልዓስን ‘ ከአላህ ተእዛዝ የወጡ ናቸው ’ በማለትይወርፏቸዋል ። ይህም የሺዓን አመለካከት የሚጋሩመሆናቸውን አመላካች ነው ። በሊባኖስም ከሺዓዎች ጋርበመተባበር የሱና ጀመዓዎችን ሲያሣድዱ ይስተዋላል ።v አልሀበሺና ተከታዮቻቸው ከአመለካከታቸው ውጭየሆኑትን ሙስሊሞች በመጥላት በመመቅኘትና እንዲሁምሰሃቦች በመዳፈርና በመሣደብ ይታወቃሉ ። ይህምበመሆኑ በሊባኖስ ውስጥ ተስማምቶ ለመኖር የማያመችወጣ ያለ የቁጣ ባህሪ ያለው ሰው ካጋጠመ የአል ሀበሺተከታይ እንደሆነ ይገመታል ። በሀገራችንም ውስጥየምናየውም ሥራቸው ሰዎች ያላሉትን አሉ በማለትትናንሹን ጉዳይ በማካበድ አንዳቸውን በሌሎች ላይበማነሣሣት ነው ።ከአስገራሚ ፈትዋዎቻቸውበነጃሣ መስገድ ችግር የለውም ።ወለድ መብላት ይበቃል ።ሙስሊም ካልሆነ /ካፍር/ ጋር ቁማር ተጫውቶመብላቱ ችግር የለም ። ችግር እስካልተፈራ ድረስ ።ሴትን ልጅ በተደጋጋሚ ማየቱ ነው እንጂ የሚከለከለውበመጀመሪያ እይታ ለረጅም ጊዜ ማየቱ ይበቃል ።ሴት ልጅ በየትኛውም ጊዜ ያለባሏ ፈቃድ ሽቶ ተቀብታናተኳኩላ መውጣት ትችላለች ።ኢክቲላጥ /የሴቶችና ወንዶች ቅልቅል/ ችግር የለውም። ለዚህም ሲባል ተከታዮቻቸው የሆኑ ወንድና ሴቶችተቀላቅለው ይጨፍራሉ ።ሙስሊም ወዳልሆኑ ሀገሮች የሚሄድ ሰው ችግርይገጥመኛል ብሎ የሚፈራ ከሆነ መስቀል ማንጠልጠልይችላል ።ዘካ በወርቅና ብር እንጂ በወረቀት ገንዘብ ግዴታአይሆንም ።ሆን ብሎ መዘግየትና መስነፍ ችግር የለውም ።ለምሣሌ ጁሙዓና ጀመዓ ላለመምጣት የፈለገ ሰውነጭ ሽንኩርት መብላት ይችላል ።መኻሪጀልሁሩፍ /የዐረብኛ ቃላትን በትክክል ማንበብማይችሉ/ አሰጋጆችን ተከትሎ መስገድ አይበቃም ።ለሴት ልጅ ከላይ ሂጃብ እስከለበሠች ድረስ ከታችጠባብ ጂንስ ብትለብስም ችግር የለውም ።በአንድ ወቅት በአህባሽ ብይን የተነሣ በአሜሪካና ካናዳየሚገኙ ሙስሊሞች ከከዕባ አቅጣጫ 90 ድግሪ ያህልዞረው ሰግደው ነበር ።ይህ ነው እንግዲህ ከእስልምና አስተምህሮ ወጣ ያለውጥፋታቸውና አስቀያሚ አካሄዳቸው ። ልብ ያለው ልብይበል ።አደገኝነታቸውየአህባሽ አመለካከት ወደ አንድ ሀገር አይደርስምየሚከተሉት ነጥቦች ቢከተሉት እንጂየሰዎች ለሰዎች ማህበራዊ ግንኙነት ይበላሻል ፣የሙስሊሙ አንድነት አደጋ ውስጥ ይገባል ፣ ሽኩቻጥላቻና ውጥረት በመካከላቸው ይነግሣል ።ሙስሊሞች መሣቂያ መሣለቂያ ይሆናሉ ።በምእመናን መካከል መተሣብና መተዛዘን ይጠፋል ፣አሉባልታና የውሸት ወሬ ይስፋፋል ።ከሱና ይልቅ ቢድዓ ቦታ ያገኛል ፣ ከቁርንና ሀዲስበበለጠ መሠረተ ቢስ ታሪኮችና ትረካዎች /ቂሳዎች/ይገናሉ ፣ ከታላቁ ነቢይ ሥም በላይ የወሊዮችና የሸሆችሥሞች ይዘወተራሉ ። የአላህ የአንድነት ትምህርትይሸረሸራል ሽርክና ወደ ሽርክ የሚያደርሱ መንገዶችክፍት ይሆናሉ ፤ተውሂድ በሽርክ ይተካል ፣ ንቃት በመሃይምነት ይተካል፣ ብስለት በስሜታዊነት ፣ እዝነት በጭካኔ ፣መተማመን በጥርጣሬ ፣ መቻቻል በብጥብጥ ይተካል ፣ሚዛናዊነት በአክራሪነት ፣ አርቆ አስተዋይነት በችኩልነትይተካል ። ከዚህም ባለፈ ሂጃብ በሱሪ ይተካል ፣ ቁርኣንበተለያዩ ሀድራዎችና ሙዚቃዎች ይተካል ።መናፍቃን ቦታ ያገኛሉ ፣ የሱና ሰዎች ይጠላሉ ፣በኢስላም ሀግጋት ለመሥራት ደፋ ቀና የሚሉ ‘ አክራሪ፣ አሸባሪ ’ ይባላሉ።አለማቀፍ ዓሊሞች ምን ይላሉከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ከሱፊያም ሆነ ከሌላ ጀመዓየሆኑ የአራቱ መዝሀብ አለማቀፍ እውቅና ያላቸውየዘመናችን ዓሊሞች ከዚህ ጀመዓ በማስጠንቀቅ ረገድአንድ ሆነዋል ።v አብዛኛዉ ዓሊሞቹ በሱፊያ መዝሀብ ላይ የሚገኙትየግብፁ ታላቁ ኢስላማዊ ተቋም አል አዝሀር እነሱንአላውቃቸውም ብሏል ። ጠማሞች ስለመሆናቸውምበተደጋጋሚ ገልጿል ። የአዝሀር ዩኒቨርስቲ ዳይሬክተርአህመድ ዑመር ሃሽም ‘ ይህ ጀመዓ በቁርኣንም ሆነበሀዲስ የማይመራ ነው’ ብለውታል ።v የሊባኖሱ ሙፍቲ ሸኽ ኻሊድ ሀሠን ከሀገሪቱ መንግስትርእሰ ብሄር ረሺድ ከራሚ በአንድ ወቅት ዐብደላህ አልሀረሪከሀገር ወጥቶ በነበረበት ወቅት በሱና ሰዎች ላይበሚያደርገው አደገኛ አካሄድ የተነሣ ወደ ሀገር ወስጥእንዲገባ እንዳይፈቀድለት ጠይቀው የነበረ ሲሆን ለጥቂትጊዜ ታግዶ ነገር ግን በተለያዩ ምእራባውያን ሀገራት ግፊትየተነሣ ሊገባ ችሏል ።v የግብፁ ሙፍቲ ዶክተር ዐሊ ጁሙዓ ‘ ሥሙ ዐብዱላህአልሀረሪ አልሀበሺ የሚባል ሰውየመሠረታት ይህች ጀመዓውስጣዊና ውጫዊ ገፅታም አላት ። ውጫዊ ገፅታዋንስናይ በፍቅሂ የሻፊዒይ መዝሀብ ተከታይ ፣ በዐቂዳ ደግሞአሽዐሪን ይመስላሉ ። ውስጣዊ ተልእኮዋ ግን ያላግባብሙስሊሞችን ማክፈር፣ ምእመናን ያላግባብ መወንጀልናበሀዝቦች መካከልል ውጥረትና ውዠንብር መፍጠር ነው ።ለዱኒያዊ ጥቅም ሲሉም ለኢስላም ጠላቶች ይሠራሉ ።ብለዋል ።v በአውሮፓ የሙስሊም ኮሙኒቲ ሙፍቲ የሆኑት ዶክተርፈይሰል መውለዊ ‘ የዐብደላህ አልሀረሪ ተከታዮች የሆኑትአህባሾች በጥቃቅን ነገሮች ሙስሊሙን ዑለማ የሚያከፍሩ፤ አብዛኞቹ የሰለፍ ዑለማኦች የማይጋሯቸው የሆኑየራሣቸው የሆነ አመለካከት /ዐቂዳ / ያላቸው ቡድኖችናቸው ። ከሸኻቸው ውጭ ስለማይቀበሉ ከነሱ ጋርመነጋገር ጥቅም የለውም ። ከነሱ ጋር ላለመከራከርመስጅዳቸውን መሸሽ ይገባል ። ። እነሱ ከነሱ ውጭየሆነውን ‘ ከሀዲ ነው ከነሱ በኋላ መስገድ አይበቃም ’ብለው ቢያምኑም እኛ ግን ሙስሊሞች እንደሆኑና ከነሱጋርም ሆነ ተከትለዋቸው መስገዱ ይበቃል የሚል እምነትአለን ።v የዓለም ሙስሊም ዑላማኦች ፕሬዚዳንት የሆኑት ዶክተርሼከ ዩሱፍ አልቀረዷዊም ‘ እነሱ የሚወክሉት የተወሰነየማህበረሰብ ክፍል ብቻ ነው ። የሙስሊሙን የጋራአቋም /ኢጅማዕ/ በመጣል ተለይተው የወጡ ናቸው ።የሙስሊም ዑላማኦችን አክፍረዋል ። አህባሾች በጥመትውስጥም በጣም የሰጠሙ ናቸው ። ኢማም ዘሀቢን ፣ኢብኑ ተይሚያን ፣ ኢብኑልቀይምን ፣ ኢማም ገዛሊን ፣ኢብኑ ዐብዱልወሃብን ፣ ኢብኑ ባዝን ፣ ሰይድ ቁጥብንአንዱንም ሣይተው አክፍረዋል ። መሃይማን ብቻ ሣይሆኑድርብ ድርብርብ መሃይሞች ናቸው ። ሁኔታቸው አላህእንዳለው ነው “ ሰዎች እንዳመኑት እመኑ በተባሉ ጊዜሞኞች እንዳመኑት እናምናለን እንዴ! ” ይላሉ ።v የሶሪያው የሱፊያ ዓሊም የሆኑት ዶክተር ሙሀመድ ሰዒድአልቡጢም ‘በበይሩት ዐብደላህ አልሀረሪ የሚባል ኢማምያላቸው አህባሾች ወሃቢያን ተከትሎ መስገድ አይበቃም ፣ኢብኑ ተይሚያ ካፊር ነው ይላሉ ። በመሠረቱ ወሃቢንተከትሎ መስገድ ሀራም አይደለም ። ተከትሎ የሰገደምሰላቱ ትክክል ናት ። አንድን ሙስሊም ማክፈር ይበቃምሲሞት በኩፍር ላይ ሆኖ ስለመሞቱ ማረጋገጫ እስካልተገኘድረስ ። ስለሷ የምታነሱልኝ ጀመዓ ብዙ ሙስሊሞችንያከፍራሉ ። ሙተወሊ ሸዕራዊን ቀርዷዊን እኔንም ያከፍራሉ። ምናልባት ሙስሊሞች እነሱ ብቻ ሣይሆኑ አይቀሩም ።’ብለዋል ።v በሊባኖስ የሙስሊም ጀመዓዎች ተጠሪ የሆኑት ፈትሂየኩን ‘ ዐብደላህ አልሀረሪም ሆነ ድርጅቶቹ ቀደምትሰለፎችና የዚህ ኡመት ሚዛናዊ አመለካከት ያላቸውምሁራን የጋራ አቋም የያዙበትን ነገር የሚቃረኑ ናቸው ።’ብለዋል ።v በኢስላማዊ ብይኖች የበላይ የሆነው የሰኡዲ ቋሚየሆነው የእውቀትና የፈትዋ ኮሚቴ በአንድ ወቅት ‘ዐብደላህ አልሀረሪ ኢስላምን አገለገለ ወይንስአወደመው ? ’ ተብሎ በተጠየቀ ጊዜ እንዲህ በማለትመልስ ሰጥተዋል ። ‘ በሥም ተጠቃሹ እጅግ መጥፎ ሰውነው ። በዘመኑ ካሉ የቢድዓና የጥመት መሪዎችም አንዱነው ። እሱም ሆነ ተከታዮቹ ሆንብሎ ነቢያችን ሰለላሁዐለይህ ወሠለም ሰሃቦችና ታቢዒዮች ያስተላለፉልንየሙስሊሞችን ቀደምት አመለካከት /ዐቂዳ / ለማጥፋትቆርጦ የተነሣ ሰው ነው ። በፍቅሂ ዙሪያ የራሣቸው የሆነአካሄድ አዘጋጅተዋል ከቁርኣንም ሆነ ከሱና ሰንሰለትበሌላቸው ለየት ባሉ እና በዘቀጡ አመለካከቶች የተሞሉናቸው ። በዐቂዳና በሥራ በኩል ከፍተኛ የሆነ ችግርአለባቸው ። የዚህን ኡማ ታላላቅ መሪዎች በማነወርምይታወቃሉ ። ሁሉንም ሙስሊሞች ከነኚህ ጠማማ እናየተንሸራተተ ጀመዓ እንዲሁም ወጣ ካለ አመለካከታቸውእንዲጠነቀቁ እንመክራለን ።’ ብለዋል ።v ታላቁ የሀዲስ ሰው ሼኽ ሙሀመድ ናስረዲን አልአልባኒም ‘ አህባሾች የዐብደላህ አልሀረሪ ተከታዮች ናቸው። አመለካከታቸው በአጉል ፍልስፍና ላይ የተመሠረተ ሲሆንቁርኣንና ሀዲስን በዐቅላቸው በመመራመር እንጂ በሰለፎችግንዛቤ ላይ አይረዱም ።ተጠቃሽ ምንጮችﺑﻐﻴﺔ ﺍﻟﻄﺎﻟﺐ ﻟﻠﺸﺒﺦ ﻋﺒﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﻬﺮﺭﻱﺍﻟﺤﺒﺸﻲ ﺃﺧﻄﺎﺀﻩ ﻭﺷﺬﻭﺫﻩ ﻋﺒﺪ ﺍﻟﺮﺣﻤﻦ ﺍﻟﺪﻣﺸﻘﻴﻪﺻﺮﺑﺢ ﺍﻟﺒﻴﺎﻥ ﻟﻠﺸﺒﺦ ﻋﺒﺪ ﺍﻟﻠﻪ ﺍﻟﻬﺮﺭﻱﻓﺮﻗﺔ ﺍﻷﺣﺒﺎﺵ ﺩ ﻋﻠﻲ ﺍﻟﺸﻬﺮﺍﻧﻲAntihabashis.com,alsunnah. orgqaradawi.netBouti.com

መዋቅር

መጣጥፉ መዋቅር ከሆነ የጠቅላላ ወይም የተወሰነ የመዋቅር መለጠፊያ ከግርጌ መለጠፊያዎች (ካሉ) ስር ይጨምሩ።

መደቦችና የሌሎች ቋንቋዎች መያያዣዎች

መደቦች ከመዋቅር መለጠፊያዎች (ካሉ) በታች ይቀመጡ። ተዛማጅ የሌሎች ቋንቋዎች መያያዣዎች ምርጥ ጽሁፍ (Featured article / Good article) ከሆኑ ከመደቦች በታች ያመልክቱ።