የ1958 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

የ1958 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፮ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፩ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን ፲፱፻፶ ዓ.ም. በስዊድን ተካሄዷል። ብራዚል ስዊድንን ፭ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል። እስከዛሬ ድረስ ይህ የዓለም ዋንጫ በአውሮፓ ተስተናግዶ የአውሮፓ ቡድን ያላሸነፈበት ብቸኛ ውድድር ነው። በዛ ጊዜ ብዙ ዕውቅና ባያገኝም ፔሌ ለመጀመሪያ ጊዜ በዓለም ዋንጫ የተሳተፈው በዚህ ውድድር ነው።

የ1958 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ

ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
ይፋዊ ምልክት
የውድድሩ ዝርዝር
አስተናጋጅ ስዊድን
ቀናትከሰኔ ፩ እስከ ሰኔ ፳፪ ቀን
ቡድኖች፲፮ (ከ፫ ኮንፌዴሬሽኖች)
ቦታ(ዎች)፲፪ ስታዲየሞች (በ፲፪ ከተማዎች)
ውጤት
አሸናፊ ብራዚል (፩ኛው ድል)
ሁለተኛ ስዊድን
ሦስተኛ ፈረንሣይ
አራተኛ ምዕራብ ጀርመን
እስታቲስቲክስ
የጨዋታዎች ብዛት፴፭
የጎሎች ብዛት፻፳፮
የተመልካች ቁጥር919,580
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች)ፈረንሣይ ጁስት ፎንቴይን
፲፫ ጎሎች
ስዊዘርላንድ 1954 እ.ኤ.አ. ቺሌ 1962 እ.ኤ.አ.