የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ
የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ ፭ኛው የፊፋ የዓለም ዋንጫ ሲሆን ከሰኔ ፱ እስከ ሰኔ ፳፯ ቀን ፲፱፻፵፮ ዓ.ም. በስዊዘርላንድ ተካሄዷል። ይህ ውድድር እስከ ዛሬ ድረስ ትልቁ የአማካይ ጎል ብዛት በጨዋታ የታየበት የዓለም ዋንጫ ነው። ምዕራብ ጀርመን ሀንጋሪን ፫ ለ ፪ በፍፃሜው ጨዋታ ላይ በመርታት ለመጀመሪያ ጊዜ ዋንጫውን ወስዷል።
የ1954 እ.ኤ.አ. ፊፋ የዓለም ዋንጫ | |
---|---|
ይፋዊ ምልክት | |
የውድድሩ ዝርዝር | |
አስተናጋጅ | ስዊዘርላንድ |
ቀናት | ከሰኔ ፱ እስከ ሰኔ ፳፯ ቀን |
ቡድኖች | ፲፮ (ከ፬ ኮንፌዴሬሽኖች) |
ቦታ(ዎች) | ፮ ስታዲየሞች (በ፮ ከተማዎች) |
ውጤት | |
አሸናፊ | ምዕራብ ጀርመን (፩ኛው ድል) |
ሁለተኛ | ሀንጋሪ |
ሦስተኛ | አውስትሪያ |
አራተኛ | ኡራጓይ |
እስታቲስቲክስ | |
የጨዋታዎች ብዛት | ፳፮ |
የጎሎች ብዛት | ፻፵ |
የተመልካች ቁጥር | 889,500 |
ኮከብ ግብ አግቢ(ዎች) | ሳንዶር ኮክሲስ ፲፩ ጎሎች |
← 1950 እ.ኤ.አ. 1958 እ.ኤ.አ. → |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ