ሀራሬ
ሀራሬ (Harare) የዚምባብዌ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢው ኗሪ ሲጨመር 2,800,111 ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 1,600,000 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 17°50′ ደቡብ ኬክሮስ እና 31°03′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
በ1883 ዓ.ም. በእንግሊዝ ወታደሮች ተሠርቶ ምሽግ ሆኖ ስሙ 'ፎርት ሳሊስቡሪ' ተባለ። በ1889 ዓ.ም. በምሽጉ ዙሪያ ከተማ ስላደገ ስሙ ሳሊስቡሪ ሆነ። በ1974 ዓ.ም. ስሙ ሃራሬ ሆነ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ