ኑኩአሎፋ
ኑኩአሎፋ (Nuku'alofa) የቶንጋ ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር (1998 ዓ.ም.) 22,400 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 21°09′ ደቡብ ኬክሮስ እና 17°14′ ምዕራብ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ኑኩአሎፋ በ1787 ዓ.ም. በቱኢ ካኖኩፖሉ ሙሙኢ ለመኖሪያቸው ተመረጠ። ይሁንና የቤተ መንግሥት ግቢ በሙዓ ከተማ ስለ ቀረ ኑኩአሎፋ ዋና ከተማ እስከ 1837 ዓ.ም. ድረስ አልሆነም።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ