ባኩ
ባኩ (አዘርኛ፦ Bakı /ባኪ/) የአዘርባይጃን ዋና ከተማ ነው።
የሚኖርበት የህዝብ ቁጥር የአካባቢውን ኗሪ ሲጨምር 3 ሚሊዮን ሆኖ ሲገመት የራሱ የከተማው ኗሪ ቁጥር ደግሞ 2,074,300 ሆኖ ይገመታል። ከተማው 40°22′ ሰሜን ኬክሮስ እና 49°53′ ምሥራቅ ኬንትሮስ ላይ ተቀምጦ ይገኛል።
ባኩ እጅግ ጥንታዊ ነው። ከክ.በ. ምናልባት በ6ኛ ክፍለ ዘመን አንድ መቅደስ እዚህ ተሠራ። በአፈ ታሪክ ሃዋርያው በርተሎሜዎስ እዚህ የተቀበሩ ቢሆን ይህ ግን እርግጥኛ አይደለም። እስከ 8ኛ ክፍለ ዘመን ዓ.ም. ድረስ ስሙ ባጋቫን እንደ ነበር ይታሥባል።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ