ዱባይ
ዱባይ ከየተባበሩት የዓረብ ግዛቶች አንዱ ግዛትና ከተማ ነው።
የሕዝብ ቁጥር 2,106,177 ሲሆን ከነዚህ ውስጥ 17 ከመቶ ብቻ የአገር ዜጎች ናቸው። የተረፉት 83 ከመቶ ኗሪዎች የውጭ ዐገር ጊዜያዊ ሠራተኞች ናቸው። አብዛኞቹም (ከግማሽ በላይ) ከሕንድ አገር የመጡ ሠራተኞች ናቸው። ከሌሎችም አገራት ደግሞ በዱባይ የሚሠሩ አሉ።
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! |
🔥 Top keywords: ዋናው ገጽልዩ:Searchሥርዓተ ነጥቦችአቡነ እስትንፋሰ ክርስቶስኢትዮጵያየአድዋ ጦርነትየአክሱም ሐውልትአበበ ቢቂላዓፄ ቴዎድሮስጀጎል ግንብአማርኛአክሱምላሊበላቅዱስ ያሬድአፈወርቅ ተክሌአውሮፓየጋብቻ ሥነ-ስርዓትአርሰናል የእግር ኳስ ክለብኤችአይቪ2ኛው ዓለማዊ ጦርነትጥሩነሽ ዲባባጥላሁን ገሠሠእርዳታ:ይዞታትግራይ ክልልፕሮቴስታንትዳግማዊ ምኒልክመዝገበ ቃላትየኢትዮጵያ ነገሥታትሐረርዘጠኙ ቅዱሳንየኢትዮጵያ የ5 ሺ ዓመት ታሪክ ከኖኅ እስከ ኢህአዴግውክፔዲያእምስሥነ-ፍጥረትዩ ቱብገብረ ክርስቶስ ደስታ ግጥሞችአዲስ አበባመጽሐፍ ቅዱስግራኝ አህመድ